"ዝንቱ ትምህርት ዘአበዊነ ቅዱሳን በእንተ እልአንቤርስያ ዘበትርጓሜሁ ኢማሳኒ ሥጋ ቅዱስ ሥጋሁ ለክርስቶስ ዘውእቱ እንበለ ኀጢአት፥ እፎኑ ይትበሀል ከመ ውእቱ ድኩም ወሐማሚ ዘከመ ስምዐ ይከውና ቅዱሳት ወጽዱቃት መጻሕፍት፥ እፎኑ ይከውን ኢሐማሜ ወኢመዋቴ።" ሃይ. አበ. ዘሳዊ. ፹፭፡፲ "ቅዱሳን አባቶቻችን ስለ እልአንቤርስያ ያስተማሩት ትምህርት ይህ ነው። እልአንቤርስያ ማለትም ኃጢአት የሌለበት የክርስቶስ ሥጋ የማይለወጥ ቅዱስ ሥጋ ነው ማለት ነው። እንደምንስ እርሱ አልታመመም፥ አልሞተም ተብሎ ይነገራል?። እንደ ምንስ የከበሩና የታመኑ መጻሕፍት እንደ መሰከሩ ሕማምንና ድካምን የተቀበለ ሲሆን አልታመመም፥ አልሞተም ይባላል?" ሃይ. አበ. ዘሳዊ. ፹፭፡፲