በዚህ የዩትዩብ (YouTube) አካውንት ተከታታይ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች (ጥናቶች) ይሰጡበታል ስለዚህ ሰብስክሪያብ (Subscribe) በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ አንድም "ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ" ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:15 እንዲል ቅዱስ ጳውሎስ እራስ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ በማደግ በፍቅር እንታሰር::