ወሎ ሚዲያ፣ በዚህ ሚዲያ ወቅታዊ ዜናዎች፣ በኢትዮጵያ ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና የዲፕሎማሲ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች ይቀርባሉ። የሚዲያው ዋና አላማ ድምፅ አልባ ለሆኑ ወገኖች ድምፅ መሆን ነው። እውነት ያሸንፋል!!! በዚህ ቻናል በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 5:00 እና ምሽት 1:00 ሰዓት ዕለታዊ ዜናዎች ይለቀቃሉ። በመሆኑም ቻናሉን ሰብስክራይብ በማድረግና ቪዲዮችን ላይክ ሼር በማድረግ አጋርነታችሁን ግለፁልን።