ወዳጄ ሆይ ሳትማር እዉቀት የለም ሳትፈተን ዉጤት የለም ሳትቸገር ተድላ የለም፡፡ ለመኖር ዋጋ ትከፍላለህ ለመኖር ዝቅ ትላለህ ለመኖር እንባ ታፈሳለህ ለመኖር ከሀገር ትሰደዳለህ ለመኖር ከሰዉ በታች ትሆናለ ግን አንድ ቀን ይህ ሁሉ ያልፍና ከሰዉ እኩል ትሆናለ ትግስትና ተስፋ ብቻ ይኑርህ ሁሉም በፈጣሪ ፍቃድ ይሆናልና መልካም ጊዜ