የወንጌል እውነት ቤተክርስቲያን ፦ በመንግስት ህጋዊ ሰውነት የተሰጣት፤ የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አባል የሆነችና፤ በደቡብ፤ በደቡብ ምዕራብ፤ እና በምዕራብ ኢትዮጵያ አጥቢያ ጉባኤዎች ያሏት ናት፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ በሽማግሌዎች አስተዳደር የምትመራ ስትሆን ፤ የቃሉ አገልጋዮችና የመንፈሳዊ ዘርፍ አባላት ሁሉ በሽማግሌዎች አመራር ስር የሚመሩ ናቸው፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ዋና አላማም ወንጌልን ያለፍርሃት በግልጽነት መስበክና ፤ ክርስቶስን ማዕከል ያደረጉና እሱን ብቻ የሚገልጡና የሚያከብሩ፤ የአባቶቻችንን አስተምህሮ መከራን በመቀበልና ፤ዋጋን በመክፈል ለሰው ልጆች ማድረስ ነው፡፡ 2ቆሮንቶስ 4፡1_18 ለማንኛውም አይነት ጥያቄ:- +251917804407 ወይም +251906202626 ላይ መደወል ትችላላቹህ። Telegram channel በመቀላቀል ትምህርቶችን በድምፅ ለማግኝት:- https://t.me/DawitFassilMinistries Facebook: - https://www.facebook.com/Dawit-Fassil... You can find books written by Dawit Fassil and other books on this website በወንድም ዳዊት ፋሲል የተፃፉ መፀሀፍቶችን እዚህ website ውስጥ ታገኛላቹህ። https://gospeltruthethiopia.com/