ሳይገባን ሁሉን እንደሚገባን አድርጎ የሚያኖረን እግዚአብሔር ይመስገን ስለ እናቱም ስለኛ እያማለደች በህይወት ላቆሙን ምስጋና ይድረሳቸው ቅድስት ሆይ ለምኚልን እየረዳችሁኝ ላላችሁት ወላዲቷ በነገሮች ሁላ ትርዳችሁ