በሀገራችን በኢትዮጲያ የሚገኙ የዜማ መሳሪያዎች፤ #በገና ፣ #መሰንቆ ፣ #ክራር ፣ #ዋሽንት እና #ከበሮን ለተማሪዎቻችን አስተምረን ለሕሊና ዕረፍት የሚሰጡ ቀደምት ጥዑመ ዜማዎችን ለማስፋፋት ትምህርት ቤታችን ሁልጊዜም ወደፊት ይጓዛል፡፡ • ለበለጠ መረጃ በዚህ👇ይገናኙ 🌐 @Ermiasbegena 📞 0946411882