ከቻልን ፈጣሪ የሚወደውንና የሚፈቅደውን በጎ የሆነውን ነገር ሰርተን የመልካም ነገር አርአያ/ምሳሌ እንሁን ይህን ማድረግ ካልቻልን የክፉ ነገር ተባባሪዎች ከመሆን እንቆጠብ ።