ይህ ጉባኤ ተዘክሮ በጎንደር ከተማ በደብረ ኅሩያን አባጃሌ ተክለሃይማኖት ቤተ-ክርስቲያን ዘወትር አርብ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት እንዲሁም በር/አ/አደባባይ ኢየሱስ ቤተ-ክርስቲያን ዘወትር ቅዳሜ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ከቀኑ 11:30 ጀምሮ በአባታችን በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገ/ኪዳን ይሰጣል። ትከታተሉ ዘንድ ተጋብዘዋል። ይህንን ቻናል #share በማድረግ ትምህርቱን ለሌሎች ያድርሱ። #subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ። የጉባኤው አላማ:- ፩.ከሌሎች የእምነት ድርጅቶች የተመለሱ እህቶችን እና ወንድሞች በትምህርትም በኢኮኖሚም መደገፍ ፪.የተቸገሩ የአብነት ትምህርት ቤቶችን መደገፍ ፫.ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን መርዳት ከላይ የተዘረዘሩትን አላማዎች ለመደገፍ፣ ማንኛውንም አይነት መረጃ ለማግኘት እንዲሁም አስተያየት ለመስጠት በኢሜል አድራሻችን = samuelkifles75@gmail.com እንዲሁም በስልክ +251962885433 ይደውሉ።