ሰላም... ፀሀይ የኔ ነች አይባልም፡፡ ፀሀይ የማንም አይደለችም! የፀሀይ ህግ ለሁሉም እኩል ብርሀን መስጠት ነው. . . ሁሉም ቦታ ትደርሳለች፡፡ ሀብታም እና ደሀ አትመርጥም ፤ ቆሻሻውን ከንፁህ አትለይም ፤ ሁሉምጋ ከፍ ብታ ትታያለች ፤ ለሁሉም ያለ ማዳላት ብርሀኗን ትሰጣለች፡፡ ፀሀይ በሰው የተሰራች ቢሆን ኖሮ ምን አይነት ህግ ይኖራት ነበር? ጥያቄው ለሁላችንም ነው . . . Good to Know. It is a perfect virtue to let them know what you know. Let us think that good is the bread of the day of evil.