በዚህ ቻናል ያልታዩ ቤተ-ክርስትያኖች እና ገዳማትን ይቃኛሉ። እንዲሁም የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናትን እያስከፈቱ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ይማራሉ። በተጨማሪም ቻናሉን ሰብስክራይብ በማድረግ እና በመደገፍ ቤተ-ክርስቲያንን ይረዳሉ። እኛም ሙሉ ገቢውን ለተዘጉ እና ለተቸገሩ ገዳማት እና አብያተ ክርስቲያናት በማስገባት ድጋፍዎን እውን እናደርጋለን። “እግዚያብሄር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ”