መንፈሳዊ የአብነት ትምህርት መስጫ ሲሆን ውዳሴ ማርያም ንባብ ዜማ ቅዳሴ መዝሙረ ዳዊት ንባብ በየሳምንቱ የሚዘመሩ የቅዱስ ያሬድ ሙዝሙራት ወረብ ዘክብረ በዓል እንዲሁም አንድምታ መጻሕፍት እና መንፈሳዊ ኮርሶች ይሰጡባታል ስለሆነም ምንም እንኳ እርሶ ባይመችሆትና ባይከታተሉት ሌሎች ብዙ እህቶች ወንድሞች ይማሩበታልና እርስዎ ግን ሰብስክራይብ በማድረግ ፍሬ ተዋኅዶን ያበረታቱ ሰላበረታቱን ከልብ እናመሰግናለን።