+++ከአባታችን አቡነ አረጋዊ ረድኤት በረከት ይክፈለነ +++ ደብሩሰ ለአባ አረጋዊ ትመስል ደብረ ሲና ትመስል ደብረ ሲና ዘኃደረ በላእሌሃ እግዚአብሔር ሐፁረ የአውዳ ወጽጌረዳ በትዕምርተ መስቀል የአባ አረጋዊ ደብር እግዚአብሔር በላዩ ያደረ ደብረ ሲናን ትመስላለች፡፡እነሆ በጽጌረዳ ትዕምርተ መስቀል ተከብባለች፡፡ ምስክሮችህ ድንቆች ናቸው ስለዚህ ነፍሴ ፈለገቻቸው። መዝ ፻፲፰:፻፳፱ ከአባታችን አቡነ አረጋዊ ረድኤት በረከት ይክፈለን!