ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።መዝ.121፥1 ድንግል እናቴ! አማኑኤል አባቴ። መስቀል ሀይላችን ነው መስቀል ቤዛችን መስቀል የነፍሳችን መዳኛ አይሁድ ይክዱታል እኛ ግን እናምነዋለን ያመነው እኛም እንድናለን ድነናልም።