ስለ ሃይማኖቶዎ ምን ያህል ያውቃሉ? ስለ ቀጥተኛዋና እዉነተኛዋ መንገድስ? እንግዲህ ባሁኑ ጊዜ ቤተ ክርስቲያናችን ለማጥፋት ከመቼውም በላይ ተደራጅተው ተነስተዋል ፥ እኛም ጌታችን አንዳለዉ "የገሃነም ደጆች አይችሏትም" እንዳለው ቤተ ክርስቲያናችንን እንጠብቃታለን። Subscribe በማድረግ ይበልጥ ይወቁ።