አዲስ ፎረም ሚዲያ በላቀ አቀራረብ ታማኝና ወቅታዊ መረጃዎችን ከማቅረብ በተጨማሪ፤ ሀገራዊ ረብ ያላቸውን ጉዳዮች በጥልቀት ትንታኔ ተዘጋጅተው የሚቀርቡበት ሚዲያ ነው፡፡ መረጃ ሀብት ብቻ ሳይሆን፤ ሕይወትም ጭምር በሆነበት በዚህ ዘመን፤ አገራዊ ጉዳዮችን ከሥር ከሥር እየተከታተሉ በመዘገብ፤ አጀንዳዎችን ቀርጾ በትንታኔ ማቅረብ የአዲስ ፎረም ሚዲያ ተቀዳሚ ግቦች ናቸው፡፡ በተለይም አሁን ያለንበት ወቅት መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአገሩ ጉዳይ ትክክለኛ መረጃዎችን የሚፈልግበት ወቅት ነው፡፡ ይህን የሕዝብ ፍላጎት ለማርካት አዲስ ፎረም በላቀ አቀራረብና በልዩ ትንታኔ የሚሰናዱ ወቅታዊ ዘገባዎችን ይዛላችሁ ትቀርባለች፡፡ ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያዊነት እንታመናለን!! ሰብስክራይብ በማድረግ አሁኑኑ ቤተሰብ ይሁኑ!