በተለያዩ ምከንያቶች ጊዜ ተጣቦባቸው የሃይማኖት ትምህርት መማር ላልቻሉ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ትምህርት ለመስጠት ታስቦ መርካቶ አካባቢ ባሉ የውሉደ ራጉኤል የወንድማማቾች ኅብረት የተዘጋጀ ነው፡፡