ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድር! ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም! ኢትዮጵያ የአለሙ ገዥ! ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን! "የመለከቱን ድምፅ የሚሰማ ሰዉ ባይጠነቀቅ፥ ሰይፍ መጥቶ ቢወስደዉ፥ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል። "የመለከቱን ድምፅ ሰምቶ ስላልተጠነቀቀ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፤ ቢጠነቀቅስ ኖሮ ነፍሱን ባዳነ ነበር።" #ትንቢተ_ህዝቅኤል 33፡4-5 +++++ የዓለም መዳኛዋ ኢትዮጵያ ናት፡፡አዳኙም በኢትዮጵያ አገልጋዮቹን በዙፋኑ የሚያነግሰው የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው፡፡ እምነቱም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋህዶ ቤተ-ክርሰቲያን እምነት ነው፡፡ የዓለም የፖለቲካ ስርዓት ይወድቃል፡፡ ኢትዮጵያም እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች፡፡ እግዚአብሔርም እጇን ይዞ ይመራታል፡፡ #ኢትዮጵያ_እንደገና_ትነሳለች፣ #ኢትዮጵያ_ትታደሳለች፣ #ኢትዮጵያ_ትመለሳለች_እንደነበረም_ትሆናለች፡፡ #ንጉሠ_ነገሥት_ሣልሳዊ_ቴወድሮስ