The aim of ኢትዮጵያ - Ethiopia is to promote Culture, traditions and economy of Amhara in specific and Ethiopian in General. ዓላማዋ የአማራ ባህልን፣ታሪክንና አካባቢን መሰረት አድርጋ የምትሰራ ሲሆን በተለየም የአማራ ህዝብና ክልል እዉነተኛ ታሪክና ባህልን በማስተዋወቅና በመዘከር ላይ ትኩረት አድርጋ የምትሰራና የምታስተዋውቅ ሚዲያ ናት፡፡ ባህላችንና ታሪካችን ሲጠበቅ ዉበታችን ይደምቃል፡፡