#ራዕይ በእግዚአብሔር ቃል የተሞላ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ትውልድ ማፍራት #ተልዕኮ ከቤተክርስቲያን ጎን በመሆን ለእግዚአብሔር ክብር ወንጌልን መስበክ ታማኝ በመንፈሰ የሚመሩ እውነተኛ አድራጊ የሆኑ የፅድቅን ተፅዕኖ በምድሪቷ ላይ የሚያመጡ ደቀመዝሙር በብዛት ማፍራት። #ዓላማ በእግዚአብሔር ቃል በመለወጥ ራሱን ለለውጥ ያዘጋጀ ኃላፊነት የሚሰማው ያለውን ፀጋ በመጠቀም ለትውልድ መትረፍ የሚችል ለተቸገሩ የሚረዳ የወደቁትን የሚያነሳ ክርስቶስን በሕይወቱ የሚያንፀባርቅ መልካም እና ቸርነት የሞላበት ታማኝ የክርስቶስ ወታደር ማብቃት።