እግዚአብሔር ያላነጋልን ሌሊት የለም። ትናንት ብዙ አድርጎልናል። ዛሬም ሲሰጠን ትናንት እንዳላደረገልን አድርጎ ጨምሮ ነው የሚሰጠን። በሁሉ እርሱን እናመስግነው።