የተዘጋባችሁን ሁሉ በአማኑኤል ስም ኤፍታህ ( ተከፈት ) ስትሉት መድሐኔዓለም ይከፍትልናል ፦ ምንድነው የተዘጋብን ?.....አእምሯችን ?.....በረከታችን ?.....ጤንነታችን ?.....ሰብአዊ መብታችን ?..... ፀጋችን ?......ምንም ይሁን በስሙ ኃይል ይከፈታል ...