እንኳን ደህና መጣችሁ🤝👏👏 ይህ የልደታ ልጆች በጎ አድራጎት ቲዩብ‼️ ✅እቅዱ:በኮሮና ምክንያት ሊጎዱ የሚችሉ እናቶችን አቅመ ደካሞችን በጥናት ተደግፎ ማገዝ ነው። 📌ቅዳሜ ሚያዝያ 3/2012 ዓ.ም ተመሰረተ‼️🏗 ዛሬ 1 ወር ከ9 ቀን ሆነው💡 📌እሁድ ሶስት አስተባባሪዎችን እና አካውንት ከፋቾችን በግሩፑ አስመረጠ‼️ 1⃣አብርሃም +251911928355 2⃣እዩኤል +251911313311 3⃣ ተመስገን +251932518448 📌ሰኞ ሚያዝያ 5/2012 ዓ.ም አካውንት ከፈተ‼️ 📌 ገና ምንም ጉዞውን ስላልጀመረ የሁላችሁንም ድጋፍ ይፈልጋል።ግሩፑ ያንቺ ያንተ የኔ የሁላችንም የልደታ ሰፈር ልጆች ነው። 📍መልካምነት ዋጋው አይቀርም.📍 🇪🇹ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር🇪🇹 በሰፈራችን ማንም እናት ወይም አባት እንዳይቸገር ሀሳባችሁን ገንዘባችሁን ባቅማችሁ እርዱ፤የስጦታ ትንሽ የለውም።